የአንጎለላና ጠራ ወረዳ

የአንጎለላና ጠራ ወረዳ በሰሜን ሸዋ ዞን ከሚገኙት 27 ወረዳዎች ውስጥ አንዷ ስትሆን 15 የገጠር ቀበሌዎች 1 መሪ መዘጋጃ 1 ንኡስ ማዘገጃ  በድምሩ 17 ቀበሌዎች ሲኖሯት በሰሜን ጫጫ ክፍለ ከተማ ፣ በስተምስራቅ አሳግርት ፣ በደቡብ ሃገረማርያም በምእራብ  በኦሮሚያ አብቹናኛ ያዋስኗታል፡፡የወረዳው ቆዳ ስፋት 78,054.49 ስ/ኪ/ሜ ሲሆን አጠቃላይ የህዝብ ብዛት ወ38,896 ሴ 36,427 ድምር 75,323 ህዝብ ይኖሩበታል፡፡ ወረዳችን የምትገኝበት ከክልል ከተማችን ከባህርዳር ከተማ 675 ኪ/ሜ ከዞኑ ርዕሰ ከተማ 20 ኪ/ሜ ላይ ትገኛለች፡፡በወረዳው 2 ዋና ዋና ብሄረሰቦች የሚገኙ ሲሆን 88% የአማራ ብሄረሰብ ፣ 12 % የኦሮሚያ ብሄረሰብ የህዝብ ድርሻን ይዟል፡፡የቦታ አቀማመጥ

vደጋ 85% ፣ ወይናደጋ 13% ፣ ቆላ 2% ፣ ሜዳማ 49.5% ፣ ወጣ ገባ 38% ፣ ተራራ10.5% ፣ ገደላማ2%

          የአፈር አይነት

vቀይ አፈር -9.7% ፣ ጥቁር አፈር22.1% ፣ ቡናማ አፈር 64 ግራጫ 3.7% ፣ ሌሎች -0.1%

         የመንገድ ሁኔታ

vአስፋልት መንገድ ሽፋን 36 ኪ/ሜ ፣ የጠጠር መንገድ ሽፋን 144.8ኪ/ሜ ፣ ጠቅላላ የመንገድ ሽፋን 180.8 ኪ/ሜ 

vበወረዳችንየንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን በገጠር 84.92% በከተማ 76.76% እንደ ወረዳ በአጠቃላይ 83.43% ላይ ይገኛል፡፡

  • Related Posts

    የአንጎለላና ጠራ ወረዳ በሰሜን ሸዋ ዞን ከሚገኙት 27 ወረዳዎች ውስጥ አንዷ ስትሆን 15 የገጠር ቀበሌዎች 1 መሪ መዘጋጃ 1 ንዑስ ማዘጋጃ  በድምሩ 17 ቀበሌዎች ሲኖሯት በሰሜን ጫጫ ክፍለ ከተማ  በስተምስራቅ አሳግርት  በደቡብ ሃገረማርያም በምእራብ  በኦሮሚያ አብቹናኛ ያዋስኗታል የወረዳው ቆዳ ስፋት 78,054.49 ስ/ኪ/ሜ ሲሆን አጠቃላይ የህዝብ ብዛት ወ 38,896 ሴ 36,427 ድምር 75,323 ህዝብ ይኖሩበታል፡፡ ወረዳችን የምትገኝበት ከክልል ከተማችን ከባህርዳር ከተማ 675 ኪ/ሜ ከዞኑ ርዕሰ ከተማ 20 ኪ/ሜ ላይ ትገኛለች፡፡ በወረዳው 2 ዋና ዋና ብሄረሰቦች የሚገኙ ሲሆን 88% የአማራ ብሄረሰብ ፣ 12 % የኦሮሚያ ብሄረሰብ የህዝብ ድርሻን ይዟል፡፡

    የቦታ አቀማመጥ vደጋ 85% ፣ ወይናደጋ 13% ፣ ቆላ 2% ፣ ሜዳማ 49.5% ፣ ወጣ ገባ 38% ፣ ተራራ10.5% ፣ ገደላማ2%           የአፈር አይነት vቀይ አፈር -9.7% ፣ ጥቁር አፈር22.1%…

    Read more

    date

    Read more

    Leave a Reply

    Your email address will not be published. Required fields are marked *